document.write("<table width='100%' style='border-collapse: collapse' id='toptwentynews'>");
	    document.write("<tr><td id='toptwentyinfotitle' class='toptwentyinfolinktitle'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"> አርእስተ ዜና</p></span></td></tr>");
								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/may/03_09_08.htm'>22/09/2003:-በግንቦት 20 ድል የተገኙ የልማትና መልካም አስተዳደር ስራዎችን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የቴክኖሎጂ ሽግግር በማፋጠን የበኩላቸውን ሚና እንደሚጫወቱ የወልቂጤ ፖሊ ቴክኒክ መምህራንና ተማሪዎች አስታወቁ፡፡ </a></p></span></td></tr>");
								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/may/03_09_09.htm'>22/09/2003:-የግብይትና ህብረት ስራ ማህበራትን በማጠናከር ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የአመራሩ ሚና ከፍተኛ መሆኑን የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ፡፡</a></p></span></td></tr>");

								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/may/03_09_10.htm'>22/09/2003:-በተያዘው በጀት አመት የገጠር ቀበሌ ተደራሽ መንገድ ግንባታ ፕሮግራምን ተግባራዊ ለማድረግ 30 ሚሊዮን ብር በሆነ ወጪ ከ8 መቶ ኪሎ ሜትር በላይ ክረምት ከበጋ የሚያገለግሉ መንገዶች ግንባታ በመከናወን ላይ መሆናቸውን የደቡብ ክልል መንገዶችና ትርንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ </a></p></span></td></tr>");
								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/may/03_09_11.htm'>22/09/2003:-በጉራጌ ዞን አርሶ አደሩን ማዕከል በማድረግ የአፈርና ውኃ ጥበቃ ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ</a></p></span></td></tr>");
								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/may/03_09_13.htm'>22/09/2003:-በወልቂጤ ከተማ 2 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በሚደርስ ወጪ የተገነባ መንፈሳዊ ትምህርት መስጫ ማዕከል ተመርቋል፡፡ </a></p></span></td></tr>");
								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/may/03_09_14.htm'>22/09/2003:-በጉራጌ ዞን ቀቤና ወረዳ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የተለያዩ የልማት ስራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸውን የወረዳው አስተዳዳር አስታወቀ፡፡</a></p></span></td></tr>");


								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/may/03_09_01.htm'>11/09/2003:-ጉራጌ ዞን በወልቂጤ ከተማና አካባቢ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ድጋፋቸዉን በሰላማዊ ሰልፍ ገለፁ፡፡ </a></p></span></td></tr>");
								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/may/03_09_02.htm'>11/09/2003:-በተያዘው በጀት አመት የገጠር ቀበሌ ተደራሽ መንገድ ግንባታ ፕሮግራምን ተግባራዊ ለማድረግ 30 ሚሊዮን ብር በሆነ ወጪ ከ8 መቶ ኪሎ ሜትር በላይ ክረምት ከበጋ የሚያገለግሉ መንገዶች ግንባታ በመከናወን ላይ መሆናቸውን የደቡብ ክልል መንገዶችና ትርንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡</a></p></span></td></tr>");
							    document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/may/03_09_03.htm'>11/09/2003:-በጉራጌ ዞን በቸሃ ወረዳ በጃፓን በመንግስትና በአካባቢው ህብረተሰብ ተሳትፎ ከአንድ ነጥብ አራት ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የተገነቡ ማህበራዊ የልማት ተቋማት ተመርቀው ለአገልግሎት ተዘጋጁ፡፡ </a></p></span></td></tr>");
					            document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/may/03_09_04.htm'>11/09/2003:-በደቡብ ህዝቦች ክልል በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ግንባታ በመፋጠን ላይ መሆኑን የወልቂጤ ከተማ ቤቶች ልማት ኘሮጀክት ጽ/ቤት ገለፀ፡፡ </a></p></span></td></tr>");
					            document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/may/03_09_05.htm'>11/09/2003:-የግብርና ምርምር ማዕከላት አርሶ አደሩ አዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂ የመጠቀም ልምዱን ለማሳደግ ባደረጉት ጥረት የግብርና ቴክኖሎጂ ሽግግር እየተፋጠነ እንደሚገኝ የደብረ ዘይት ግብርና ምርምር ማዕከል ዳይሬክተር አስታወቁ፡፡ </a></p></span></td></tr>");					          
					            document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/april/03_09_06.htm'>11/09/2003:-የግብርና ምርምር ማዕከላት አርሶ አደሩ አዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂ የመጠቀም ልምዱን ለማሳደግ ባደረጉት ጥረት የግብርና ቴክኖሎጂ ሽግግር እየተፋጠነ እንደሚገኝ የደብረ ዘይት ግብርና ምርምር ማዕከል ዳይሬክተር አስታወቁ፡፡ </a></p></span></td></tr>");
							    document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/april/03_09_07.htm'>11/09/2003:-የጉራጌ ዞን ግብርናና ገጠር ልማት መምሪያ የመሬት አጠቃቀምና አስተዳደር ስርዓትን በማጎልበት ፍትህና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን ባለድርሻ አካላት ሰፊ ርብርብ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው አስታወቀ፡፡፡ </a></p></span></td></tr>");
								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/january/03_05_01.htm'>14/05/2003:-በግብርና ማስፋት ስትራቴጂ ላይ እየተሰጠ ያለው ስልጠና በአርሶ አደሮች ዘንድ ይታዩ የነበሩ የክህሎትና የግብዓት አጠቃቀም ክፍተቶች ለመሙላት አይነተኛ ሚና እንዳለው ተጠቆመ፡፡ስልጠናው ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እንደሚያስችላቸውና ተነሳሽነትን እንደፈጠረባቸው በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የስልጠናው ተሳታፊ አርሶ አደሮች አስታወቁ፡፡ </a></p></span></td></tr>");
								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/january/03_05_02.htm'>17/05/2003:-በጉራጌ ዞን ማረቆ ወረዳ የግብርና ማስፋት እስትራቴጂ ከግብ ለማድረስ በ14 የገጠር ቀበሌዎች 5ሺ ግንባር ቀደም አርሶ አደሮች የግንዛቤና የክህሎት ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ፡፡የተቀናጀ የግብርና ስራ በመስራት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ለማሳካት የበኩላቸውን ድርሻ መወጣት እንዳለባቸውም የማረቆ ግንባር ቀደም አርሶ አደሮች አስታወቁ፡፡ </a></p></span></td></tr>");
								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/january/03_05_03.htm'>16/05/2003:-በጉራጌ ዞን ቀቤና ወረዳ የአርሶ አደሩን የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ ሀገራችን የነደፈችው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ለማሳካት የተቀናጀ የግብርና ልማት ስራዎችን መስራት  አይነተኛ ሚና እንዳለው የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ፡፡ </a></p></span></td></tr>");
								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/january/03_05_04.htm'>15/05/2003:-በክልሉ እየተሰጠ የሚገኘው የማስፋት ስራ ስትራቴጂ ስልጠና በአርሶ አደሮች ላይ መነቃቃትን የፈጠረ መሆኑን የቸሃ ወረዳ ደኢህዴን ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡የተሻሻሉ የግብዓትና የቴክኖሎጂ ውጤቶች በመጠቀም ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ እንደሚቻል ተመልክቷል፡፡ </a></p></span></td></tr>");
								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/january/03_05_05.htm'>17/05/2003:-በጉራጌ ዞን መስቃን ወረዳ አርሶ አደሩ በተቀናጀ የግብርና ስራ ላይ የነበረበትን የግንዛቤና የክህሎት ክፍተት በመሙላት ሀገሪቱ የነደፈችውን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ለማሳካት መንግስት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ሰፊ ርብርብ እያደረገ መሆኑን የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ፡፡ </a></p></span></td></tr>");
								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/january/03_05_06.htm'>15/05/2003:-በግብርናው ዘርፍ የተገኙትን መልካም ተሞክሮዎችን በማስፋት የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት ማሳደግ እንደሚቻል ተገለፀ፡፡በጉራጌ ዞን ጌታና ጉመር ወረዳዎች በተቀናጀ ግብርናን የማስፋት ስትራቴጂ ላይ ያተኮረ ስልጠና ለግንባር ቀደም አርሶ አደሮች እየተሰጠ እንደሚገኝ ተጠቆመ፡፡ </a></p></span></td></tr>");
								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/january/03_05_07.htm'>16/05/2003:-በክልሉ እየተሰጠ ያለው የግንባር ቀደም አርሶ አደሮች ስልጠና ለ5 ዓመቱ የእድገትና የትራንስፎርሜሽን እቅድ ስኬት ጉልህ ሚና እንዳለው በጉራጌ ዞን የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ዋና አስተዳዳር አስታወቀ፡፡ </a></p></span></td></tr>");
								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/january/03_05_08.htm'>16/05/2003:-የንጹህ መጠጥ ውሃ ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ በርካታ የውሃ ግንባታዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ የጉራጌ ዞን ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ አስታወቀ፡፡</a></p></span></td></tr>");
								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/january/03_05_09.htm'>12/05/2003:-በጉራጌ ዞን የመስኖ ልማት ወደ ተሸለ ደረጃ ለማድረስ ሰፊ ስራዎች እየተሰሩ እንደሆነ የዞኑ ግብርናና ገጠር ልማት መምሪያ አስታወቀ፡፡ </a></p></span></td></tr>");
								document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/january/03_05_10.htm'>12/05/2003:-የመንግስት ሀብትና ንብረት ለታለመለት የልማትና መልካም አስተዳደር ስራዎች መዋሉን የውስጥ ኦዲተር ባለሙያዎች ማረጋገጥ  ኃላፊነት እንዳለባቸው የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው ከዞንና ልዩ ወረዳ ለተውጣጡ የውስጥ ኦዲተሮች በወልቂጤ ከተማ ስልጠና መስጠቱ ተጠቁሟል፡፡ </a></p></span></td></tr>");

		document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/april/02_08_07.htm'>07/08/2002:-በጉራጌ ዞን መስቃን ወረዳ መንግስት ወጣቶች ከስራ አጥነት ተላቀው አምራች ዜጋ እንዲሆኑና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚ ለማድረግ ባመቻቸው ብድር ተጠቅመው 30 ከመቶ ለመንግስት መልሰው ገቢ ማድረጋቸው ተገለፀ፡፡</a></p></span></td></tr>");
		document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/april/02_08_08.htm'>07/08/2002:-በጉራጌ ዞን ማረቆ ወረዳ በወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት አደራጅነት በፓኬጅ ተደራጅተው እየተንቀሳቀሱ ያሉ ወጣቶች ውጤታማ መሆናቸው ተገለፀ፡፡  </a></p></span></td></tr>");
		document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/april/02_08_09.htm'>07/08/2002:-በጉራጌ ዞን በማረቆ ወረዳ የአርሶ አደሮች የግብርና ስኬት የተሸለ ኑሮ እንዳስገኘላቸው ተገለፀ፡፡</a></p></span></td></tr>");

		document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/february/02_06_01.htm'>17/06/2002:-በጉራጌ ዞን እንደጋኝ ወረዳ በግብርና፣ በትምህርትና በጤናው ዘርፍ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ስራዎች መከናወናቸው ተገለፀ፡፡</a></p></span></td></tr>");
		document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/february/02_06_02.htm'>17/06/2002:-የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር እና ዓለም አቀፉ የእንሰሳት ምርምር ተቋሞች በሀገራችን የእንስሳት ልማቱን እየጎዱ በሚገኙት የቆላ ዝንብና የገንዲ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ተግባር ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት በወልቂጤ ከተማ መካሄዳቸው ተገለፀ፡፡</a></p></span></td></tr>");
		document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/february/02_06_03.htm'>17/06/2002:-በጉራጌ ዞን መንግስት ወጣቱን በኢኮኖሚው ዘርፍ ተጠቃሚ ለማድረግ ከ5.9 ሚሊየን ብር በላይ ብድር በማመቻቸት የተለያዩ ውጤታማ ተግባራት በመከናወን ላይ እንደሚገኙ ተገለፀ፡፡</a></p></span></td></tr>");
		document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/february/02_06_04.htm'>17/06/2002:-በጉራጌ ዞን ቸሃ ወረዳ ባለፉት 6 ወራት የትምሀርትን ጥራትና ተሳትፎ ለማሳደግ የሚያስችል ተግባር መከናወኑን የወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት አሰታወቀ፡፡</a></p></span></td></tr>");
		document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/february/02_06_05.htm'>17/06/2002:-መንግስት የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የወጣው የልማትና የለውጥ ፓኬጅ በየደረጃው የሚገኘው የመንግስት አስፈፃሚ አካላት ለተፈፃሚነቱ እንዲረባረቡ የክልሉ ሴቶችና ህፃናት ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ፡፡</a></p></span></td></tr>");
		document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/february/02_06_06.htm'>08/06/2002:-በጉራ ዞን ለሚገኙ አባላቶቹ መጪው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ እንዲካሄድ የሚያስችል የምርጫ ስነ-ምግባር ደንብ ስልጠና እየሰጠ እንደሚገኝ የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ደኢህዴን አስታወቀ፡፡ </a></p></span></td></tr>");
		document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/february/02_06_07.htm'>08/06/2002:-በጉራጌ ዞን የወልቂጤ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ስምንት ነጥብ አንድ ሚሊየን ብር በሆነ ወጪ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የተለያዩ የመሰረተ-ልማት ሥራዎች በማከናወን ላይ መሆኑን አስታወቀ፡፡</a></p></span></td></tr>");
		document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/february/02_06_08.htm'>08/06/2002:-የኢፌዴሪ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ከደቡብ ክልል ለተውጣጡ የወረዳ አመራሮች በሴቶች፣ በህፃናትና በአካል ጉዳተኞች ላይ የሚደርሱ አስተዳደራዊ በደሎችን ለመከላከል የሚያስችል የምክክር አውደ-ጥናት በወልቂጤ ከተማ አካሄደ፡፡</a></p></span></td></tr>");

	    document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/january/02_05_07.htm'>17/05/2002:-በጉራጌ ዞን ቀቤና ወረዳ በሽታን አስቀድሞ መከላከል ላይ በተደረገ የጤና ክብካቤ ስራ አበረታች ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን የወረዳው ጤና ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡</a></p></span></td></tr>");
	    document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/january/02_05_08.htm'>14/05/2002:-በጉራጌ ዞን ቀቤና ወረዳ ከ3 ነጥብ 5 አምስት ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሁለት ጤና ጣቢያዎች ግንባታ እየተካሄደ መሆኑን የወረዳው ጤና ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡</a></p></span></td></tr>");
	    document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/january/02_05_09.htm'>13/05/2002:-በጉራጌ ዞን ቀቤና ወረዳ የማህበረሰብ ውይይት የነዋሪውን ግንዛቤ በማስፋት የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ የደም ምርማራና የምክር አገልግሎት ተጠቃማዎች ቁጥር እያሳደገው መምጣቱን የወረዳው ጤና ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡</a></p></span></td></tr>");
	    document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/january/02_05_10.htm'>13/05/2002:-በጉራጌ ዞንና በየም ልዩ ወረዳ በመጪው ግንቦት ወር ለሚካሄደው አራተኛው ሀገር አቀፍና ክልላዊ ምርጫ 279 ሺ 63 መራጮች መመዝገባቸው የዞኑ ምርጫ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡</a></p></span></td></tr>");
	    document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/january/02_05_11.htm'>12/05/2002:-በጉራጌ ዞን ቀቤና ወረዳ የሴት ልጅን ግርዛት የፈፀሙና ያስፈፀሙ ሴቶች በእስራት መቀጣታቸውን የወረዳው ፍትህ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡</a></p></span></td></tr>");

	    document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/january/02_05_01.htm'>04/05/2002:-በክልሉ የጉራጌ ዞን ታክስ አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ጀማል መኪ እንደገለፁት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር በጣት አሻራ ማስደገፍ ግብር ከፋዩን ህብረተሰብ በእርግጠንነት መለየት ከማስቻሉም በላይ በተለያዩ አካላት መካከል የሚደረገው የመረጃ ልውውጥ ሂደትን ለማቀላጠፍ እንዲሁም ተገቢውን አገልግሎት በተቀላጠፈ ሁኔታ ለመስጠትና ለመቀበል የሚያስችል ጠቀሜታ አለው፡፡</a></p></span></td></tr>");
	    document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/january/02_05_03.htm'>04/05/2002:-የጉራጌ ዞን ቀይ መስቀል ማህበር በጉመር ወረዳ ከ4 መቶ ሺህ ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባቸው የውሃ ተቋማትን አስመረቀ፡፡</a></p></span></td></tr>");
	    document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/january/02_05_04.htm'>04/05/2002:-በጉራጌ ዞን መንግስት በፈጠረው ምቹ የልማት ፖሊሲና ስትራቴጂ በመጠቀም በርካታ ልማታዊ ባለሀበቶች በተለያዩ ኢንቨሰትመንት ዘርፎች ተሠማርተው እንደሚገኙ የዞኑ ዋና አስተዳደሪ አስታወቁ፡፡</a></p></span></td></tr>");
	    document.write("<tr><td id='topfivenews3' class='toptwentyinfolink'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><a class='link' href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2002/january/02_05_05.htm'>04/05/2002:-የጉራጌ ዞን ሰፖርት ም/ቤት በ2002 ዓ.ም ከ1 ሚሊየን 400ሺ ብር በላይ በሆነ ወጪ የተለያዩ ሰራዎችን ለማከናወን ማቀዱን አስታወቀ፡፡ </a></p></span></td></tr>");
		
document.write("</table>");
