document.write("<table  width='100%' style='border-collapse: collapse' id='menubar'>");
document.write("<tr>");
document.write("<td class='highlightpane'><p><span style=\"FONT-FAMILY: \'Power Geez Unicode1\'\"><img border='0' src='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/may/merkezschool.JPG' width='218' height='131' align='left'>በምረቃው ስነስርዓት ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ስራ አስፈፃሚና የትምህርትና ዳዋ ዘርፍ ኃላፊ ሼህ ሁሴን አወል እንዳስታወቁት ሙስሊሙ ህብረተሰብ የመደራጀት ዴሞክራሲያዊ መብቱን በመጠቀም በሀገሪቷ ልማትን በዘላቂነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የልማትና መልካም አስተዳደር ስራዎች እያከናወነ ይገኛል፡፡መንግስት ያወጣው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ከግብ ለማድረስ ድህነትን በጋራ ማስወገድ ይገባል ያሉት ኃላፊው ሙስሊሙ ህብረተሰብ ከሌሎች የኃይማኖት ተከታይ ወንድሞቹ ጋር እጅ ለእጅ ተይዞ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ እውን መሆን የበኩሉን ሚና መጫወት ይጠበቅበታል፡፡<a href='http://www.guragezone.gov.et/amharic/news/2003/may/03_09_13.htm' class='link'>ተጨማሪ</a></p></span></td>");
document.write("</tr>");
document.write("</table>");
